የምግብና ጤና-ነክ ተቋማት ቁጥጥር ዳይሬክተር
የምግብና ጤና-ነክ ተቋማት ብቃት ማረጋገጥ ዳይሬክተር
የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ብቃት ዳይሬክተር
የጤና ተቋማትና ባለሙያዎች ቁጥጥር ዳይሬክተር
የምግብ ፤ጤና ጤና ነክ ብቃት ማረጋገጥ የምርትና አገልግሎት ደህንነትና ጥራት እንዲረጋገጥ ማድረግ ፤
ወቅታዊ የምግብ፤ጤና እና ጤና ነክ ቁጥጥር ስርአት ተግባራዊ በማድረግ የምግብ፤የጤና እና ጤና ነክ አገልግሎት እና ምርት ተገቢነት እና አግባብነት ማረጋገጥ ፡፡
ህገ-ወጥ የምግብ ፤የጤና ነክ እና መድሃኒት ዝውውር በመቆጣጠር እና በመከላከል፤ የምርት ጥራት እና ህክምና መሳሪያዎች ደህንነት በመረጋገጥ፤ የህብረተሰቡን ጤና ማስጠበቅ ፡፡
በ2022 ዓ.ም አዲስ አበባ ደህንነቱንና ጥራቱ የተጠበቀ ምግብ ፤ጤናና ጤና ነክ ምርትና አገልጎሎት ከሚያገኙ አምስት የአፍሪካ ከተሞች አንዷ ሆና ማየት ፡፡